
About
ሰልስቱ ጣዖታት የተሰኘ የልብወለድ ስራውን በ2008 ያሳታመው፤ "ከባዶላይ መዝገን፡ የዘመን ስካር ቅንጣቶች" ፤ "የካህሊል አማልክት" የተሰኘን የካሕሊል ጅብራን እና የሜሪ ሐስከል የፍቅር ደብዳቤዎችን ትርጉም የያዘ መጽሐፍ የሰጠን፣ አስከትሎም "የመሻገር ሲቃ: ከንፋስ ጋር መደነስ" የተሰኘ መጽሐፉን ከሰሞኑ የቸረን ወጣቱ ጸሐፊ ያዕቆብ ብርሃኑ እንግዳችን ነው። ሸጋ ቆይታ!
ሰልስቱ ጣዖታት የተሰኘ የልብወለድ ስራውን በ2008 ያሳታመው፤ "ከባዶላይ መዝገን፡ የዘመን ስካር ቅንጣቶች" ፤ "የካህሊል አማልክት" የተሰኘን የካሕሊል ጅብራን እና የሜሪ ሐስከል የፍቅር ደብዳቤዎችን ትርጉም የያዘ መጽሐፍ የሰጠን፣ አስከትሎም "የመሻገር ሲቃ: ከንፋስ ጋር መደነስ" የተሰኘ መጽሐፉን ከሰሞኑ የቸረን ወጣቱ ጸሐፊ ያዕቆብ ብርሃኑ እንግዳችን ነው። ሸጋ ቆይታ!