ቃል እና ምግባር ፪ ፡ " ቃላቶቻችን፤ ፍላፃዎቻችን ... "
"ቃል እና ምግባር” የተሰኘውን የእንዶድ ምዕራፍ ፪፡ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ ሁለተኛ ክፍል "ቃላቶቻችን : ፍላፃዎቻችን " በሚል ርዕስ ተሰናድቷል ፤ ፀሐፊው፣ አርታዒው እና በዓለም ዓቀፍ ተቋማት የዓመታት ልምድ ያለው ጥላሁን አበበ /ወለላው ከመኮንን ሞገሴ ጋር ያደርጉትን ሽጋ ቆይታ እነሆ!
ቃላትን በፍላፃ ስንመሰል የሕይወት አውደ ውጊያ እንዴት ያለ ነው ?
- አውደ ውጊያ ካለ ደግሞ ተፈላሚ ይኖራል? በሠርክ ህይወታችን የምንፋላማቸው የወል እርጋታችን ተግዳሮቶችስ እንዴት ያለ መልክ ይኖራቸው ይሆን?