የየካቲት 2 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
09 February 2026

የየካቲት 2 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ

ስፖርት | Deutsche Welle

About
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ የዓለም መድረኮች የብርቱ ፉክክር ዐሳይተዋል ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ሊቨርፑል የማሸነፍ እድሉን የማታ ማታ በማንቸስተር ሲቲ አስነጥቋል ። በጀርመን ቡንደስሊጋ ባዬር ሙይንሽን ሆፈንሐይምን የግብ ጎተራ አድርጎታል ። የሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ግጥሚያዎች የፊታችን ሳምንት ይከናወናሉ ።