የጥር 4 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
12 January 2026

የጥር 4 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ

ስፖርት | Deutsche Welle

About
በአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ግጥሚያ ወቅት በመገናኛ አውታር ባለሞያዎች በተጨዋቾች እና የጨዋታ ባለሥልጣናት መካከል የተፈጠረውን ውዝግብ ካፍ በጥብቅ አወገዘ፥ ምርመራ እንደሚያደርግም ዐሳውቋል ። በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ካፕ ሦስተኛ ዙር ግጥሚያ ማንቸስተር ዩናይትድ በሜዳው ተሰናብቷል ። ዛሬ ማታ ሊቨርፑል ከባርንስሌይ ጋር ይጋጠማል ።