Opens in a new window
የሰኔ 22 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
29 June 2026

የሰኔ 22 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ

ስፖርት | Deutsche Welle

About
በዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ግጥሚያ የበርካታ አፍሪቃውያንን ድጋፍ የተነፈገችው ደቡብ አፍሪቃ ምንም እንኳን ጠንካራ ተፎካካሪ መኾኗን ብታስመሰክርም በካናዳ ከውድድሩ ተሰናብታለች ። የብዙዎች ዐይን ያረፈው ስምንቱ የአፍሪቃ ቡድኖች ላይ ነው ። ለዓለም ዋንጫ ከአፍሪቃ እነማን ይጠበቃሉ? ዝርዝር ዘገባውን በድምፅና በጽሑፍ በማገናኛው ይከታተሉ ።