Skip to content
Opens in a new window
የነሐሴ 4 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
10 August 2026

የነሐሴ 4 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ

ስፖርት | Deutsche Welle

About
የዓለም እግር ኳስ ማኅበር ፕሬዚደንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ላይ ተቃውሞው በርትቷል፥ ለሥልጣናቸው ያሰጋ ይኾን? ኢትዮጵያ በተሳተፈችበት የኦሬጋኑ አትሌቲክስ ፉክክ ውጤቱ እንዴት ይገመገማል? ቃለ መጠይቅ አድረገናል፥ ተጨማሪ ዘገባም ይኖረናል ። ሙሉ ዘገባውን በድምፅ እና በጽሑፍ በማገናኛው በኩል መከታተል ይቻላል ።