የሚያዝያ 26 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
04 May 2026

የሚያዝያ 26 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ

ስፖርት | Deutsche Welle

About
በአውሮጳ ሻምፒዮንስ ሊግ እግር ኳስ በነገው ምሽት አርሰናል እና አትሌቲኮ ማድሪድ ይፋለማሉ ። የአትሌቲኮ ማድሪዱ አንቷን ግሪዝማን በሻምፒዮንስ ሊግ ፍጻሜ ያላጠናቀቀውን የቤት ሥራ ነገ ማታ አርሰናል ላይ ለመፈጸም ዝቷል ። የዕድሜ ጉዳይ በኢትዮጵያ አትሌቲክስ እጅግ አነጋጋሪ ኹኗል ። ሙሉውን ዘገባ በድምፅና በጽሑፍ በማገናኛው ማግኘት ይቻላል ።