የሚያዝያ 12 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
20 April 2026

የሚያዝያ 12 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ

ስፖርት | Deutsche Welle

About
በዛሬው የስፖርት መሰናዶ፦ አዲስ አበባ ውስጥ ስለተደረገው የመጀመሪያው ግራንድ ፕሪ ፉክክር ዘገባ ይኖረናል ። ባዬር ሙይንሽን ከወዲሁ ዋንጫውን ማንሳቱን ስላረጋገጠበት የጀርመን ቡንደስሊጋም ዳሰሳ ይኖረናል ። ማንቸስተር ሲቲ አርሰናልን ድል አድርጎ በነጥብ ተጠግቶታል ።