የመጋቢት 14 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
23 March 2026

የመጋቢት 14 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ

ስፖርት | Deutsche Welle

About
በዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ፉክክር ኢትዮጵያ እጅግ ደካማ ደረጃ ይዛ አጠናቅቃለች ።ቃለ መጠይቅ ይኖረናል ። በካራባዎ ፍጻሜ የማንቸስተር ሲቲ አርሰናል ላይ የተቀዳጀው ድል፣ የጀርመን ቡንደስ ሊጋ እና ሌሎች የስፖርት ዘገባዎችንም አካተናል ። ሙሉ ዘገባው በድምፅና በጽሑፍ ከማገናኛው ይገኛል ።