Skip to content
Opens in a new window
የሐምሌ 27 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
03 August 2026

የሐምሌ 27 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ

ስፖርት | Deutsche Welle

About
በዓለም እድሜያቸው ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ፉክክር ላይ ተካፋይ የሚኾኑት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለውጤት መጠበቃቸው፤ የፊፋ ውድድሮችን በከፊል ለግል ባለሐብቶች ለመሸጥ አቅርቦት የነበረው ሐሳብ በፊፋው ፕሬዚደንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ላይ ያጫረው ብርቱ ተቃውሞ የስፖርት ዘገባ ዋና ትኩረት ናቸው ።