Opens in a new window
ሴኔጋል እና ኮንጎ ባለቀ ሰዓት ምን አፍረከረካቸው?
02 July 2026

ሴኔጋል እና ኮንጎ ባለቀ ሰዓት ምን አፍረከረካቸው?

ስፖርት | Deutsche Welle

About
ለዓለም ዋንጫ አፍሪቃን ከወከሉ 10 አገራት ስምንቱ ወደ ጥሎ ማለፍ መሻገር ተሳክቶላቸው ነበር ። ትናንት በነበረው ግጥሚያ ግን ሴኔጋል እና የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክየአውሮጳ ኃያላን ተጋጣሚዎቻቸውን ሲያስጨንቁ ቆይተው በስተመጨረሻ ሁለቱም እጅ ሰጥተዋል ። በዋነኛነት ችግሩ ምን ነበር? ዘገባውን በድምፅ እና በጽሑፍ በማገናኛው ይከታተሉ ።