ኢትዮጵያ ከ22 ዓመት በኋላ በአዳጊዎቿ ለአፍሪቃ ዋንጫ አለፈች
03 December 2025

ኢትዮጵያ ከ22 ዓመት በኋላ በአዳጊዎቿ ለአፍሪቃ ዋንጫ አለፈች

ስፖርት | Deutsche Welle

About
የኢትዮጵያ ዕድሜያቸው ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ የእግር ኳስ ተጨዋቾች ከ22 ዓመታት በኋላ ለአፍሪቃ ዋንጫ ማለፍ ችለዋል ። ቡድኑ ማለፉን ያረጋገጠው ማክሰኞ ኅዳር 23 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የኬንያ አቻውን አዲስ አበባ ውስጥ 3 ለ0 ድል ካደረገ በኋላ ነው ። ፌዴሬሽኑ ይህ አጋጣሚ ከእጁ እንዳይወጣ ብዙ ሊሠራ እንደሚገባ ተገልጧል ።