Opens in a new window
ፈረንሣይ፥ ስፔን፥ አርጀንቲናና እንግሊዝ በግማሽ ፍጻሜ፣ አጋጣሚ ወይንስ?
14 July 2026

ፈረንሣይ፥ ስፔን፥ አርጀንቲናና እንግሊዝ በግማሽ ፍጻሜ፣ አጋጣሚ ወይንስ?

ስፖርት | Deutsche Welle

About
ለግማሽ ፍጻሜው ካለፉት አራት አገራት መካከል ዛሬ ማታ የሚጫወቱት ፈረንሣይ እና ጠንካራ ተፎካካሪ ኾና ብቅ ያለችው ስፔን ናቸው ።ፈረንሣይ ከስፔን፤ እንግሊዝ ከአርጀንቲና ለግማሽ ፍጻሜ መገናኘታቸው ብዙዎች የአጋጣሚ አይደለም የፊፋ ረጅም እጅ አለበት ይላሉ፦ ቃለ መጠይቁን በማገናኛው ማድመጥ ይቻላል ።