Skip to content
Opens in a new window
አማናል ጴጥሮስ፦ ከስደት እስከ የአውሮጳ ባለድል
21 August 2026

አማናል ጴጥሮስ፦ ከስደት እስከ የአውሮጳ ባለድል

ስፖርት | Deutsche Welle

About
ገና አዳጊ ወጣት ሳለ ነበር ትውልደ ኤርትራዊው ጀርመናዊ የማራቶን ባለድል አማናል ጴጥሮስ ከኢትዮጵያ ትግራይ ክልል እናት እና እህቱ እዛው ሲቀሩ ወደ ጀርመን የተሰደደው ። ዛሬ ቁጥር አንድ የጀርመን አትሌት ለመኾን በቅቷል ። ሙሉ ዘገባውን በድምፅና በጽሑፍ በማገናኛው መከታተል ይቻላል ።