zeno
Home
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Log in
Sign up
Toggle Sidebar
zeno
05 September 2025
አንድ-ለአንድ፦ ከ«ሰላም የፓርቲዎች ጥምረት» ዋና አስፈጻሚ አቶ ዳሮታ ጉምአ ጋር
እንወያይ | Deutsche Welle
15 min
About
የፖለቲካ ፓርቲዎች በመጪው ምርጫ በአንድ የምርጫ ምልክት በመወዳደር ሥልጣንን በጋራ መጋራት የሚችል ተወዳዳሪ ኃይል ለመሆን እንደሚንቀሳቀሱ በጥምረቱ ምስረታ ጉባኤያቸው ላይ ተናግረዋል። ጥምረቱ ፣በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እውቅና ለማግኘት የሚያስፈገውን ሰነዶች በማዘጋጀት ላይ ነው መሆኑን የጥምረቱ ዋና አስፈጻሚ አቶ ዳሮታ ጉምአ ተናግረዋል።