አንድ-ለአንድ፦ ከ«ሰላም የፓርቲዎች ጥምረት» ዋና አስፈጻሚ አቶ ዳሮታ ጉምአ ጋር
05 September 2025

አንድ-ለአንድ፦ ከ«ሰላም የፓርቲዎች ጥምረት» ዋና አስፈጻሚ አቶ ዳሮታ ጉምአ ጋር

እንወያይ | Deutsche Welle

About
የፖለቲካ ፓርቲዎች በመጪው ምርጫ በአንድ የምርጫ ምልክት በመወዳደር ሥልጣንን በጋራ መጋራት የሚችል ተወዳዳሪ ኃይል ለመሆን እንደሚንቀሳቀሱ በጥምረቱ ምስረታ ጉባኤያቸው ላይ ተናግረዋል። ጥምረቱ ፣በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እውቅና ለማግኘት የሚያስፈገውን ሰነዶች በማዘጋጀት ላይ ነው መሆኑን የጥምረቱ ዋና አስፈጻሚ አቶ ዳሮታ ጉምአ ተናግረዋል።