About
ሰው በህይወቱ የሚያርፈው በጌታ ልቡ ሲጠበቅለት ነው፤ ያላረፈ ሰው ልቡ ሙሉ ለሙሉ በጌታ ያላረፈ ሲሆን ነው፤ ሰው የሚፈልገውን ማግኘቱ እረፍት አይደለም
እረፍት አገኝበታለሁ ብሎ የሚገባበት ነገር እረፍት የሚነሳው ይሆንበታል ፤ ከሁሉም በላይ የነፍስ እርፍት ክርስቶስ የኛ ሲሆን ነው እርሱ ካላሳረፈን ምንም አያሳርፈንም፤
እረፍት አገኝበታለሁ ብሎ የሚገባበት ነገር እረፍት የሚነሳው ይሆንበታል ፤ ከሁሉም በላይ የነፍስ እርፍት ክርስቶስ የኛ ሲሆን ነው እርሱ ካላሳረፈን ምንም አያሳርፈንም፤