"...ሒዱ፤ መጣን!" ክፍል ፲፫: "ከክፋት ደግነት...፤ በ 'ፍርንዱስ' መነጽር
"...ሒዱ፤ መጣን!" ፲፫ | Shega Creatives PLC
01:57:03
Podcast
Endod Plus እንዶድ+
About this episode
ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ የምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "...ሒዱ፤ መጣን!" ሶስተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ "ማንነት ከነቃ..." ቀዳሚ ክፍል ("...ሒዱ፤ መጣን!" - ክፍል ፲፫ ) "ከክፋት ደግነት...፤ በ 'ፍርንዱስ' መነጽር በሚል ገዢ ሃሳብ ከገጣሚ ፍሬዘር አድማሱ ጋር አብረዋችሁ ይቆያሉ።