Opens in a new window
የወጣቶች የፈጠራ ስራ እና ተቀባይነታቸው
17 July 2026

የወጣቶች የፈጠራ ስራ እና ተቀባይነታቸው

DW | Amharic - News

About
በነቀምቴ ከተማ በፈጠራ ስራው ትልቅ ተቀባይነት ያገኘው ወጣት ሚካኤል መስፍን በ2007 ዓ.ም በሳይንስና ቴክኖሎጂ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸልሟል፡፡ በወቅቱ ሁለት ሰዎችን መሸከም የሚችል ሳይክል ከወዳደቁ ብረታ ብረቶች ሰርቶ ለሽልማት በቅቷል።በመቀጠል የብሎኬት ስራን የሚያዘመን ማሽኖችን በመስራት በከተማው ትልቅ ተቀባይነት አግኝተዋል፡