zeno
Create a Station
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Opens in a new window
Toggle Sidebar
zeno
17 July 2026
የወጣቶች የፈጠራ ስራ እና ተቀባይነታቸው
DW | Amharic - News
About
በነቀምቴ ከተማ በፈጠራ ስራው ትልቅ ተቀባይነት ያገኘው ወጣት ሚካኤል መስፍን በ2007 ዓ.ም በሳይንስና ቴክኖሎጂ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸልሟል፡፡ በወቅቱ ሁለት ሰዎችን መሸከም የሚችል ሳይክል ከወዳደቁ ብረታ ብረቶች ሰርቶ ለሽልማት በቅቷል።በመቀጠል የብሎኬት ስራን የሚያዘመን ማሽኖችን በመስራት በከተማው ትልቅ ተቀባይነት አግኝተዋል፡