የትራምፕ አስተዳደር ርምጃና መርሕ፣የተቀረዉ ዓለም ሥጋት
09 January 2026

የትራምፕ አስተዳደር ርምጃና መርሕ፣የተቀረዉ ዓለም ሥጋት

DW | Amharic - News

About
የዩናይትድ ስቴትስን ጥቅም ይጎዳል የሚሉትን ሐገር፣መሪ፣ይሁን ድርጅት በኃይል ጭምር እያስወገዱ የአሜሪካንን ጥቅም ያስከብራል የሚሉትን እየገነቡ ነዉ።የቬኑሱዌላን መሪ ባሳገቱ ማግሥት ግሪንላንድ የተባለችዉን የዴንማርክን ግዛት ለመጠቅለል ዳግም እየዛቱ ነዉ