Skip to content
Opens in a new window
የሰሜን ኢትዮጵያ ውጥረትና የተፈናቃዮች ብርቱ ሥጋት
09 August 2026

የሰሜን ኢትዮጵያ ውጥረትና የተፈናቃዮች ብርቱ ሥጋት

DW | Amharic - News

About
ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ ካጋጠመው የሸረሪናው ውጊያ በተጨማሪ በአላማጣ የተፈጠረው ውጥረት የተፈናቃይ ጎርፍ አስከትሏል ። ከወራት በፊት ጀምሮም ለጦርነት የሚደረገውን ዝግጅት እና አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ በመሸሽ ወደ ቆቦ ከተማ የሚገቡ ተፈናቃዮች ቁጥር ጨምሯል ። ሙሉውን ውይይት በድምፅና በጽሑፍ በማገናኛው ይከታተሉ ።