የምጣኔ ሀብት ምሁር ተመራማሪና ካህን ዶክተር ያብባል ሙሉዓለም ዋሴ
22 October 2025

የምጣኔ ሀብት ምሁር ተመራማሪና ካህን ዶክተር ያብባል ሙሉዓለም ዋሴ

DW | Amharic - News

About
ዶክተር ያብባል የምጣኔ ሀብት ተመራማሪ ብቻ አይደሉም፤ካህንም ጭምር እንጂ። በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ደብረ ታቦር ከተማ ተወልደው ያደጉትና የ1ኛና የ2ተኛ ደረጃ ትምሕርታቸውን የተከታተሉት ያብባል 2ተኛ ደረጃን እስኪጨርሱ ድረስ ትኩረታቸው በቀለም ትምሕርት ላይ ብቻ ነበር። ዩኒቨርስቲ ከገቡ በኋላ ግን የቤተ ክህነት ትምሕርትም ቀልባቸውን ሳበ።