የምክክር ኮሚሽንኑ የሰሜን አሜሪካ ውይይትና የሕግ ባለሙያ አስተያየት
12 September 2025

የምክክር ኮሚሽንኑ የሰሜን አሜሪካ ውይይትና የሕግ ባለሙያ አስተያየት

DW | Amharic - News

About
የኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን፣በሰሜን አሜሪካና አካባቢው ከሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ የኢትዮጵያውያን ለሃገራዊ ምክክር ጉባኤ ውይይት የሚደረግባቸው አጀንዳዎች መሰብሰቡን አስታወቀ። ኮሚሽንኑ ባዘጋጀው አጀንዳ የማሰባሰብ መድረክ የተሳተፉ፣ኢትዮያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አጀንዳዎቻቸውን አቅርበዋል ተብሏል።