zeno
Home
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Log in
Sign up
Toggle Sidebar
zeno
04 October 2025
የ”ማይ ጉሊት” ተፈናቃዮች አቤቱታ
DW | Amharic - News
About
የሚበላም ሆነ የሚጠጣ ነገር እንደሌለ ያስረዱን እኚህ ተፈናቃይ፣ ችግሮች የበዙ ናቸው ብለዋል፣ ከ4 ዓመት በፊት ይኖሩበት ከነበረው የምስራቅ ወለጋ ዞን “ጉዱ ሶዮ” ወረዳ፣ “ዓለም ሰዬ” ቀበሌ እንደሆነ አስታውሰው፣ ሲወጡ የለበሱትን ልብስ ለብሰው እንደወጡና ያን መቀየር ባለመቻላቸው ከነቤተሰቦቻቸው በችግር ላይ መሆናቸውን ገልጠዋል፡፡