የመንገድ ብልሽት በመተከል ዞን
22 October 2025

የመንገድ ብልሽት በመተከል ዞን

DW | Amharic - News

About
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ወምበራ ወረዳ፣ ቡሌን እና ድባጢ የተባሉ ወረዳዎች እና ሌሎች አካባቢዎች ጋር የሚያገናኝ መንገድ በመበላሸቱ የትራንስፖርት አገልግሎት ለሁለት ሳምንት ያህል መስተጓጉሉ ተገለጸ።