የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት እና በሂደት የሚያስከትለው ጫና
13 April 2026

የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት እና በሂደት የሚያስከትለው ጫና

DW | Amharic - News

About
ወደብ ተከራይታና ነዳጅ ከዓለም ገበያ ገዝታ የምታስገባው ኢትዮጵያ በአሜሪካ፣ እስራኤል - ኢራን ጦርነት ምክንያት ኢኮኖሚዋ በብርቱ ሊፈተን እንደሚችል በነዳጅ ማቅረብ ዘርፍ የተሠማሩ ሰው ሥጋታቸውን ገለፁ። ጦርነቱ "የዓለም የንግድ ሥርዓትን አዛብቷል" ያሉ አንድ ተንታኝ በበኩላቸዉ"ጦርነቱ ቢቋጭ እንኳን ጉዳቱ ለረጅም ጊዜ የሚቆይ ነው" ብለዋል።