zeno
Create a Station
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Toggle Sidebar
zeno
30 March 2026
የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ለኢትዮጵያ «በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ»
DW | Amharic - News
About
የቀውሱ ዳፋ በተለይ በማደግ ላይ ባሉ ሃገራት ላይ የማይቋቋሙት እየሆነባቸው ነው ። በዚህ ደግሞ አፍሪቃ እና በማደግ ላይ ያሉ የደቡባዊ እስያ ሃገራት ዋነኛ ተጠቂዎች መሆናቸው በግልጽ እየታየ ነው። ሙሉ በሙሉ ከባህረ ሰላጤው ሀገራት በሚመጣ ነዳጅ ላይ የምትደገፈው ኢትዮጵያም በቀጥታ የዚህ ቀውስ ቀጥተኛ ሰለባ ሆናለች።