የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ለኢትዮጵያ «በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ»
30 March 2026

የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ለኢትዮጵያ «በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ»

DW | Amharic - News

About
የቀውሱ ዳፋ በተለይ በማደግ ላይ ባሉ ሃገራት ላይ የማይቋቋሙት እየሆነባቸው ነው ። በዚህ ደግሞ አፍሪቃ እና በማደግ ላይ ያሉ የደቡባዊ እስያ ሃገራት ዋነኛ ተጠቂዎች መሆናቸው በግልጽ እየታየ ነው። ሙሉ በሙሉ ከባህረ ሰላጤው ሀገራት በሚመጣ ነዳጅ ላይ የምትደገፈው ኢትዮጵያም በቀጥታ የዚህ ቀውስ ቀጥተኛ ሰለባ ሆናለች።