Skip to content
Opens in a new window
የማጃንግ ዞን ደን ይዞታና የተጋረጠበት ስጋት
01 September 2026

የማጃንግ ዞን ደን ይዞታና የተጋረጠበት ስጋት

DW | Amharic - News

About
ኢትየጵያ በተለያዩ ወቅቶች የሚዳሰሱና የማይደሱስ ቅርሶችን በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት አስመዝባለች። በጋምቤላ ክልል የሚገኘው የማጃንግ ዞን ደንም በዚሁ ድርጅት በ2009 ዓ.ም የዓለም የከባቢ ሕይወት ጥበቃ ወይም የባዮስፈር ሪዘርቭ ሆኖ ተመዝግቧል።