የከሸፈው ድርድር እና የቀጠለው የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ
13 April 2026

የከሸፈው ድርድር እና የቀጠለው የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ

DW | Amharic - News

About
አሜሪካ እና ኢራን በፓኪስታን ዋና ከተማ ኢስላማባድ ሲያካሂዱ የነበረው የተኩስ አቁም ድርድር ያለምንም ውጤት ተጠናቋል። ትናንት እሁድ የተጠናቀቀው ንግግሩ ዓለማቀፉ ኤኮኖሚያዊ ቀውስ ያስከተለው ጦርነቱ እንዲያበቃ አንዳች ተስፋ ያስገኛል ተብሎ ቢጠበቅም ከተስፋነት አልዘለለም።