የኢራንና የዓለም የአቶሚክ ተቆጣጣሪ ድርጅት ዉዝግብ
13 November 2025

የኢራንና የዓለም የአቶሚክ ተቆጣጣሪ ድርጅት ዉዝግብ

DW | Amharic - News

About
የዓለም የአዉቶሚክ ተቆጣጣሪ ድርጅት (IAEA) ከሶስት ወር በኋላ ባለፈዉ መስከረም ባወጣዉ መግለጫ ግን ኢራን 440.9 ኪሎ ግራም የሚመዝን የተብላላ የዩራኒየም ክምች እንዳላት አስታወቀ።ድርጅቱ እንደሚለዉ የኢራን የዩራኒየም ክምችት 60 በመቶ የነጠረ ወይም የተብላላ ነዉ።ኑክሌር ቦምብ ለማምረት ዩራኒየሙ 90 በመቶ መንጠር ወይም መብላላት አለበት።