zeno
Create a Station
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Toggle Sidebar
zeno
30 March 2026
የሁቲዎች ጥቃትና ማስጠንቀቂያ የአፍሪካ ቀንድን ስጋት ጨምሯል
DW | Amharic - News
About
የነዳጅ ማስተላለፊያው የሆርሙዝ ሰርጥ በመዘጋቱ ኢትዮጵያና ሌሎችም የአፍሪካ ቀንድ አገራት ከፍተኛ የነዳጅ እጥረት አጋጥሟቸዋል።የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ካልቆመና የሁቲዎች ተሳትፎ የሚቀጥል ከኾነ ደግም በየመንና በቀይ ባሕር መሀል የሚገኘውና የኤደን ሰላጤን ከቀይ ባህር ጋር የሚያገናኘው የባብኤል መንደብ መተላለፊያ ሊዘጋ እንደሚችል አሰግቷል።