zeno
Home
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Log in
Sign up
Toggle Sidebar
zeno
12 September 2025
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቀሩት 5 የሥራ ወራት ምን ምን ተግባራትን ያከናውናል?
DW | Amharic - News
About
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቀሩት 5 ወራት ውስጥ የቀረቡለትን አጀንዳዎች ወደ ተግበራ ቀይሮ፣ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ሪፓርት አድርጎ ይወጣል ወይ? ለሚለው ጥያቄ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ በኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ላይ "በርካታ ችግሮች ስላሉ" መፍትሔያቸው በሂደት የሚገኝና ዓመታትን ሊወስዱ የሚችሉ አጀንዳዎች ሊኖሩ ይችላሉ፤ ብለዋል።