የግብፅ አስገዳጅ የውኃ ክፍፍል ውል ጥያቄ "የአስተሳሰብ ለውጥ የሚያሻው ነው" - ባለሙያ
22 December 2025

የግብፅ አስገዳጅ የውኃ ክፍፍል ውል ጥያቄ "የአስተሳሰብ ለውጥ የሚያሻው ነው" - ባለሙያ

DW | Amharic - News

About
የግብፁ ፕሬዝዳንት አብደል ግብፅ በናይል ውኃ ላይ አለኝ የምትለው መብት በአስገዳጅ የውል ስምምነት እንዲታሰር ተሰምቷል። ኢትዮጵያ በአንፃሩ ይህ ጉዳይ በናይል ተፋሰስ ሀገራት ማዕቀፍ ውስጥ መታየት ያለበትና ከሕዳሴ ግድብ ጉዳይ ያለፈ ሀሳብ መሆኑን በመጥቀስ ፍትሐዊ ክፍፍል መደረግ አለበት በሚል የግብፅን አቋም ውድቅ ስታደርግ ቆይታለች።