Skip to content
Opens in a new window
የገዢው ፓርቲ የዕድገት ትልም እና አይሎ የመጣው የጦርነት ውጥረት
08 August 2026

የገዢው ፓርቲ የዕድገት ትልም እና አይሎ የመጣው የጦርነት ውጥረት

DW | Amharic - News

About
የኢትዮጵያ መንግሥት አገሪቱን በሚቀጥሉት ጢቂትአመታት ወደ መካከለኛ የኢኮኖሚ እድገት አገር እንደሚያስገባት ደጋግሞ እቅዱን ይገልጻል፡፡
ባለሙያዎች እና የተቃዋሚ ፖለቲካ ድርጅቶች አመራሮች ግን አሁን በአገሪቱ ያለው ግጭት አለመረጋጋቱ በዚህ ውጥን ላይ የሚታይ አሉታዊ ተጽእኖ ማሳረፉ ገሃድ የወጣ ነው በማለት በእቅዱ ላይ ጥያቄ ያነሳሉ፡፡