የደወሌው የባቡር አደጋ ያስከተለው ጉዳት
22 October 2025

የደወሌው የባቡር አደጋ ያስከተለው ጉዳት

DW | Amharic - News

About
ባሳለፍነው ሰኞ ሌሊት በድሬደዋ ደወሌ የባቡር መጓጓዣ ላይ በደረሰው አደጋ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 15 መሆኑን የድሬደዋ ደወሌ የምድር ባቡር ድርጅት አስታወቀ።