zeno
Home
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Log in
Sign up
Toggle Sidebar
zeno
16 February 2026
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ጉባዔ ምን መከረ?
DW | Amharic - News
About
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ም/ቤት 5ተኛ ዓመት 6ተኛ መደበኛ ጉባኤውን ለሁለት ቀናት በአርባ ምንጭ ከተማ አካሂዷል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ባለፉት ስድስት ወራት በክልሉ ተከናውነዋል ያሏቸውን ተግባራት ለምክር ቤቱ አቅርበዋል። ሪፖርቱን ተከትሎ የጉባዔው አባላት አስተያየቶችን ሰንዝረዋል፣ የተለያዩ ጥያቄዎችንም አንስተዋል።