zeno
Create a Station
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Toggle Sidebar
zeno
26 June 2026
የደቡብ አፍሪካ የፀረ ስደተኛ ቡድኖች ተቃውሞ ያስከተለው ሥጋት
DW | Amharic - News
About
የደቡብ አፍሪካ መንግሥት ህገ ወጥ ሥደተኞችን የመቆጣጠር ሃላፊነት የመንግሥት ተቋማት ብቻ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የቡድኑ አባላት በፍልሰተኞች ላይ የሚያደርሱትን ወከባ እንዲያቆሙም መንግሥት እያሳሰበ ይገኛል፡፡ “ ማርች ኤንድ ማርች “ እና ኦፕሬሽን ዱዱላ የተባሉ ቡድኖች እናካሂዳለን ለሚሉት የተቃውሞ እንቅስቃሴም ሃላፊነት እንደማይወስድ አስታውቋል