የአልጀርስ ሥምምነት በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል ለበረታው ውጥረት መፍትሔ ያመጣል?
12 December 2025

የአልጀርስ ሥምምነት በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል ለበረታው ውጥረት መፍትሔ ያመጣል?

DW | Amharic - News

About
ኢትዮጵያ እና ኤርትራ “ለዘላቂ ሰላም” እና አንዳቸው የሌላውን “ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት” ለማክበር ለተፈራረሙት የአልጀርስ ሥምምነት ቁርጠኝነታቸውን እንዲያረጋግጡ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጥሪ አቅርበዋል። የጉቴሬዝ ጥሪ በሁለቱ ሀገራት መካከል ለነገሰው “አዲስ ውጥረት” ለመጀመሪያ ጊዜ እውቅና የሰጡበት ነው።