zeno
Home
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Log in
Sign up
Toggle Sidebar
zeno
22 December 2025
ወደ ሰላም ተመለሱ የተባሉት የኦነግ-ኦነሰ ታጣቂዎች ጉዳይ
DW | Amharic - News
About
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች ስንቀሳቀሱ ነበሩ የተባሉ ከ200 በላይ ታጣቂዎች ወደ ሰላም መመለሳቸውን መንግስት አስታውቋል፡፡ ከቀናት በፊትም በተመሳሳይ በጉጂ ዞን ታጣቂዎቹ በገፍ ትጥቅ አስረክበው ወደ ሰላም መመለሳቸው ተነግሮ ነበር፡፡ በመንግስት ምህረት የተመለሱት ታጣቂዎችን ጉዳይ በአሉታዊ የሚመለከቱ ጥቂቶች አይጠፉም፡፡