ኒኮላ ሳርኮዚ ፤ በፈረንሳይ ታሪክ ዘብጥያ የወረዱ የመጀመሪያው ፕሬዝዳንት
22 October 2025

ኒኮላ ሳርኮዚ ፤ በፈረንሳይ ታሪክ ዘብጥያ የወረዱ የመጀመሪያው ፕሬዝዳንት

DW | Amharic - News

About
በተፈረደባቸው የ5 ዓመት የእስር ቆይታ በሙሉ ሳርኮዚ ከታሰሩበት ክፍል አጠገብ ሆነው በቋሚነት ሁለት ፖሊሶች እንደሚጠብቋቸው የፈረንሳይ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ላውረን ኑኔስ ዛሬ ተናግረዋል። የሳርኮዚ የእስር ጊዜ እንዲያጥር ይግባኝ ያሉት ጠበቆቻቸው በአንድ ወር ውስጥ ሊፈቱ ይችላሉ ብለው ተስፋ ያደርጋሉ።