zeno
Home
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Log in
Sign up
Toggle Sidebar
zeno
19 February 2026
ምክክር ኮሚሽን የትግራይን አጀንዳዎች ለመሰብሰብ ያቀረበው ምክረ ሐሳብ
DW | Amharic - News
About
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ የትግራይ ክልልን አጀንዳ የማሰባሰብ ሥራ አዲስ አበባ ውስጥ ለማድረግ አማራጭ ሐሳብ አቅርቧል። ኮሚሽኑ በክልሉ ያለው "የተሳታፊ ልየታ ተግባር ባለመከናወኑ" እዚህ ውሳኔ ላይ መድረሱን ገልጧል።የፖለቲካ ፓርቲና የሲቪክ ድርጅቶች ውሳኔውን በዐወንታ አልተመለከቱትም። ሆኖም ሥራው ጭራሽ ከሚቀር በሚል እቅዱን የደገፉ አሉ።