zeno
Home
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Log in
Sign up
Toggle Sidebar
zeno
20 February 2026
ከጦርነት ሥጋት ያልተላቀቀው ኢትዮጵያን፣ ሱዳንን እና ኤርትራን የሚያዋስነው አካባቢ
DW | Amharic - News
About
በኢትዮጵያ፣ በኤርትራና በትግራይ ክልል ዳግም "ተባብሷል" ያለው "ውጥረት" በቀጣናው ሌላ አውዳሚ ጦርነት ሊያስከትል ይችላል የሚል ሥጋት መፍጠሩን ዓለምአቀፍ ክራይስስ ግሩፕ የተባለው ድርጅት አሳሰበ። ድርጅቱ ተደማጭነት ያላቸው የአፍሪካ መንግሥታት በአፍሪካ ቀንድ ፍላጎት ካላቸው የውጭ ኃይሎች ጋር ፣ ሰላማዊ የዲፕሎማሲ ጥረት ማድረግ አለባቸው።