zeno
Create a Station
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Toggle Sidebar
zeno
27 June 2026
ከፍተኛ ሙቀት የበረታባት ድሬደዋ ከተማ የውኃ እጥረት እየተፈታተናት እንደሚገኝ ነዋሪዎች ገለጹ
DW | Amharic - News
About
የድሬደዋ ከተማ ከፍተኛ ሙቀት በምታስተናግድበት በዚህ ደረቃማ ወቅት የገጠማት ኃይለኛ የውኃ እጥረት ሕብረተሰቡን ለችግር ዳርጎታል። ሆቴሎች ለሁለት ቀን ብቻ ለሚበቃ አንድ ቦቴ ውኃ 5,500 ብር እየከፈሉ ነው። የከተማው ውኃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን ሥራ አስኪያጅ መሐመድ ሙሴ በመብራት መቆራረጥ የተከሰተ የፓምፖች መቃጠል ችግሩን እንዳባባሰ ገልጸዋል።