zeno
Home
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Log in
Sign up
Toggle Sidebar
zeno
12 September 2025
«ኢትዮጵያ የባህር በር ማግኘት አለባት » የትግራይ ተቃዋሚዉ ፓርቲ - ትንሳኤ ሰብዓ እንደርታ
DW | Amharic - News
About
በትግራይ በተቃዋሚነት የሚንቀሳቀሰው ትንሳኤ ሰብዓ እንደርታ የኢትዮጵያ መንግስት በቀይባህር ጉዳይ ዙርያ የያዘው አቋም እንደሚደግፍ አስታወቀ። ፓርቲው በትግራይ ሰላማዊ ፖለቲካዊ ሁኔታ እንዲኖር የክልሉ ግዚያዊ አስተዳደር መድረክ ሊያመቻች ይገባል ብሏል። ፓርቲዉ 'የአባቶቻችን ርስት' ያለውን ቀይባህርን ማስመለስ ይገባዋል ብሏል።