zeno
Create a Station
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Toggle Sidebar
zeno
26 June 2026
ህወሓት የሁዩማን ራይትስ ዋችን ጥያቄ ዉድቅ አደረገዉ
DW | Amharic - News
About
የሕወሓት ቃል አቀባይ አቶ ሚካኤል አስገዶም ግን፤ “መግለጫው የተጋነነነና መሬት ላይ ያለውን እውነታ ያላገናዘበ” ብለዋል፡፡ “እንደ ትግራይ የህልውና አደጋ ተጋርጦብን ያለን ብሔር ነን” ያሉት አቶ ሚካኤል የሚደረገውን የቶርነት ዝግጅት “እንደብሔር ሊመጣብን የተዘጋጀውን አደጋ ለመቀልበስ የሚደረግ” ሲሉ ማብራሪያቸውን ሰትጥዋል፡፡