ህወሓት የሁዩማን ራይትስ ዋችን ጥያቄ ዉድቅ አደረገዉ
26 June 2026

ህወሓት የሁዩማን ራይትስ ዋችን ጥያቄ ዉድቅ አደረገዉ

DW | Amharic - News

About
የሕወሓት ቃል አቀባይ አቶ ሚካኤል አስገዶም ግን፤ “መግለጫው የተጋነነነና መሬት ላይ ያለውን እውነታ ያላገናዘበ” ብለዋል፡፡ “እንደ ትግራይ የህልውና አደጋ ተጋርጦብን ያለን ብሔር ነን” ያሉት አቶ ሚካኤል የሚደረገውን የቶርነት ዝግጅት “እንደብሔር ሊመጣብን የተዘጋጀውን አደጋ ለመቀልበስ የሚደረግ” ሲሉ ማብራሪያቸውን ሰትጥዋል፡፡