Skip to content
zeno
Create a Station
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Opens in a new window
Toggle Sidebar
zeno
04 August 2026
ሁለት ፖለቲከኞች እና አንድ ጠበቃ ታሠሩ
DW | Amharic - News
About
የኢሕአፓ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ይስሐቅ ወልዳይ እንዲሁም የፓርቲው አባል ፖለቲከኛ አበበ አካሉ በመንግሥት የፀጥታ ኃይል መታሠራቸውን ፓርቲው አረጋግጧል። ጠበቃ አበራ ንጉሥ በፖሊስ ተይዘው በፌዴራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ እሥር ላይ መሆናቸውን የሙያ አጋራቸው ነግረውናል።