Skip to content
Opens in a new window
ሁለት ፖለቲከኞች እና አንድ ጠበቃ ታሠሩ
04 August 2026

ሁለት ፖለቲከኞች እና አንድ ጠበቃ ታሠሩ

DW | Amharic - News

About
የኢሕአፓ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ይስሐቅ ወልዳይ እንዲሁም የፓርቲው አባል ፖለቲከኛ አበበ አካሉ በመንግሥት የፀጥታ ኃይል መታሠራቸውን ፓርቲው አረጋግጧል። ጠበቃ አበራ ንጉሥ በፖሊስ ተይዘው በፌዴራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ እሥር ላይ መሆናቸውን የሙያ አጋራቸው ነግረውናል።