zeno
Home
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Log in
Sign up
Toggle Sidebar
zeno
03 October 2025
ግጭት በሰሜን ወሎ ወጣቶችን ለህገ ወጥ ለስደት እየዳረገ ነው
DW | Amharic - News
About
በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ህገወጥ የሰዎች ዝዉዉር እየጨመረ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል። ።ነዋሪዎቹ እንደሚሉት በሰላም እጦት ሳቢያ ሰርቶ ለመኖር ባለመቻላቸው በህገወጥ መንገድ ወጣቶች በባህር ወደ አረብ ሀገራት እየተሰደዱ ነው። እንደ ዞብል ባሉ የገጠር ከተሞች ከፍተኛ የወጣቶች ቁጥር መቀነስ መኖሩንም ተናግረዋል።