Skip to content
Opens in a new window
"ፅምዶ" ስለሚባለው ጥምረት ከተለያየ አቅጣጫ እየተንፀባረቁ ያሉ አቋሞች
08 August 2026

"ፅምዶ" ስለሚባለው ጥምረት ከተለያየ አቅጣጫ እየተንፀባረቁ ያሉ አቋሞች

DW | Amharic - News

About
የኢትዮጵያን መንግሥት በጋራ ለመውጋት የተቀናጀ ተብሎ የሚነገርለት "ፅምዶ" የሚባለውን ጥምረት በተመለከተ ከተለያዩ አቅጣጫዎች ልዩ ልዩ አቋሞች እየተንፀባረቁ ነው። የኤርትራ፣ የትግራይ እንዲሁም የአማራ ኃይላትን ያሰባሰበ ነው የሚባለው ይህ ቅንጅት "ወደ ከፍተኛ የትግል ደረጃ" ስለመድረሱ ከትግራይ በኩል በግልፅ እየተነገረ ይገኛል።