zeno
Create a Station
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Opens in a new window
Toggle Sidebar
zeno
17 July 2026
በትግራይ የሰላምና ለውጥ ም/ቤት በአዲስ አበባ የተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ
DW | Amharic - News
About
ቅዳሜ ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ምበትግራይ ክልል እየተፈጸመ ነው የተባለውን “የወጣቶች አፈሳ” የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ ነዉ። አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ በትግራይ ክልል “አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን” በሚል መርህ ለፌዴራል መንግሥትና ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጥሪ ለማቅረብ የሚደረግ ነው ተብሏል፡፡