በትግራይ ክልል ሀገራዊ ኹነቶችን ለማከናወን ያለው ወቅታዊ ኹኔታ ምን ይመስላል?
30 March 2026

በትግራይ ክልል ሀገራዊ ኹነቶችን ለማከናወን ያለው ወቅታዊ ኹኔታ ምን ይመስላል?

DW | Amharic - News

About
የስምረት ፓርቲ በትግራይ ክልል ምርጫ መደረግ አለበት የሚልና፣ የምክክር ክሚሽኑ ሥራም አዲስ አበባ ላይ የመጀመሩን ጥረት የሚደግፍ ነው። በክልሉ የኤርትራ ሠራዊት የያዘው መሬት መኖርና ሕወሓት የጀመረው ግንኙነት፣ በሌላ በኩል የጊዜያዊ አስተዳደሩ ጠንካራ አለመሆን ለክልሉ ለሀገራዊ ኹነቶች እንቅፋት መሆናቸውን ፓርቲው አስታውቋል