በትግራይ ድንበሮች ላይ ወታደራዊ እንቅስቃሴ አለ መባሉ
17 February 2026

በትግራይ ድንበሮች ላይ ወታደራዊ እንቅስቃሴ አለ መባሉ

DW | Amharic - News

About
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት ወታደሮች እና የትግራይ ኃይሎች በትግራይ ክልል ድንበሮች ላይ ተከማችተዋል ሲል የፈረንሳዩ የዜና አገልግሎት ዘግቧል። ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ የትግራይ ፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት በትግራይ ወጥረቱ አይሏል። በትግራይ ድንበሮች ላይ ወታደራዊ እንቅስቃሴ አለ፤ ሕዝቡ ሰላሙ እንዲጠበቅ አስፈላጊዉን ጫና ማድረግ ይገባዋል።